የጋርመንት ኢንጂነሪንግ ትምህርት ክፍል ሊከፍት ነው
በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የኢንጂነሪንግና የቴክኖሎጂ ኮለጅ በያዝነው ዓመት ሁለተኛ ሰሚስተር የጋርመንት ኢንጂነሪንግ ትምህርት ክፍል በመክፈት አዳዲስ ተማሪዎች እንደሚቀበል አሳወቀ፡፡ ኮሌጁ አዲሱን የትምህርት ክፍል በሚመለከት ያዘጋጀው ስርአተ ትምህርት ከውጭ ተቋም የመጡ ባለሙያዎች (external reviewers) ለመገምገም በአድዋ ከተማ በተካሄደው ብሔራዊ አውደ ጥናት እንደተገለፀው Read more