Todays Post
አክሱም ዩኒቨርሲቲ በዚህ ኣመት ለመጀመርያ ግዜ የተቀበላቸው 18 የድህረ ምረቃ ሪዚደንሲ ፕሮግራም ተማሪዎችን የዩኒቨርሲቲው ኘሬዚደንት ኘ/ር ገብረየሱስ ብርሀነ ጨምሮ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ ኣመራሮች በተገኙበት የእንዃን ደህና መጣቹ ዝግጁት ኣድርገዋል። በዝግጁቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኣክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅና ኮምኘሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል Read more