ገንዘብ ሚኒስቴር IFMIS ስልጠና ለአክሱም ዩኒቨርሲቲ እየሰጠ ይገኛል/Ministry of Finance Conducts IFMIS Training for Aksum University Staff
አክሱም ዩኒቨርሲቲ ህዳር 24/2018ዓ/ም ገንዘብ ሚኒስቴር ለአክሱም ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ሰራተኞችን (ንብረት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ ፣ፋይናንስ፣ ኦዲት፣ ICT፣ ግዢ፣ ብቃትና ሰው ሃብትና በጀት የሚገኙባቸው የስራ ክፍሎች ና ስራ አስፈፃሚዎች) IFMIS (Integrated Finance Management Information System ) ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የስልጠናው ዓላማ Read more










