ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና መጠናቀቅን አስመልክቶ የሽኝትና የምስጋና ፕሮግራም ተካሄደ

አክሱም ዩኒቨርሲቲ፤ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም (ህ.አ.አ.ግ) በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ለሦስት ሳምንታት በስድስት ዙሮች በበይነ መረብ (Online) ሲሰጥ የቆየው የ2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በላቀ ስኬት ተጠናቋል። ይህንኑ አስመልክቶ ለሱፐርቫይዘሮች፣ ለፈታኝ መምህራን እና ለፌደራል ፖሊስ አባላት የሽኝት፣ Read more

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ለ12ኛ ክፍል ማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ገለፃ አደረገ

አክሱም ዩኒቨርሲቲ፣ ሐምሌ 05/2018 ዓ.ም. ከሐምሌ 6 እስከ ሐምሌ 8/2018 ዓ.ም. ድረስ በኮምፒውተር (CBT) አማካኝነት ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የሚቀመጡ ከ 700 በላይ አራተኛ ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞችን ዝግጁ ለማድረግ፤ ዩኒቨርሲቲው በፈተና አሰጣጥ ሥርዓትና ሕገ-ደንቦች ዙሪያ ሰፊ የግንዛቤ Read more

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ዓድዋ ካምፓስ አዲስ የጋርመንት እና ፋሽን ዎርክሾፕ አስመረቀ።

አክሱም ዩኒቨርሲቲ — ሰኔ /2018 ዓ.ም የአክሱም ዩኒቨርሲቲ የቴክስታይል እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ፋኩሊቲ ዓድዋ ካምፓስ ፣ አዲስ የተደራጀ ለጋርመንት እና ፋሽን ዎርክሾፕ የሚሆኑ ማሽኖች በይፋ ስራ አስጀምሯል። ወደ ስራ የገቡት ዘመናዊ ማሽኖች የስፖርት ማልያና ሱሪዎችን ጨምሮ የተለያዩ አልባሳትን መስፋት የሚችሉ Read more

Aksum University College of Health Sciences and Comprehensive Specialized Hospital, in collaboration with the Cure Blindness Project , successfully conducted a free eye surgery campaign starting from Aprill 14-18, 2018 E.C.

A total of 600 patients benefited from the campaign, including: 570 cataract surgeries 49 bilateral surgeries 19 pediatric cases 30 trichiasis (eyelid) treatments Patients expressed great satisfaction and gratitude for the life-changing services. The program, which has been ongoing for Read more

በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ለተመራቂ ተማሪዎች የሥራ ዕድል ፈጠራና የቅጥር ዝግጁነት ሥልጠና እየተሰጠ ነው

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ሚያዝያ 15/2018 ዓ.ም በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የሥራ ዕድል ፈጠራና የቅጥር ልማት ማዕከል ለዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎች ያዘጋጀው ልዩ የሥልጠና መርሃ ግብር ከዛሬ ሚያዝያ 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ መሰጠት ጀምሯል። የዚህ መርሃ ግብር ዋና ዓላማ ተማሪዎች የራሳቸውን የሥራ ዕቅድ፣ እሴቶችና ስብዕና በሚገባ Read more