ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና መጠናቀቅን አስመልክቶ የሽኝትና የምስጋና ፕሮግራም ተካሄደ
አክሱም ዩኒቨርሲቲ፤ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም (ህ.አ.አ.ግ) በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ለሦስት ሳምንታት በስድስት ዙሮች በበይነ መረብ (Online) ሲሰጥ የቆየው የ2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በላቀ ስኬት ተጠናቋል። ይህንኑ አስመልክቶ ለሱፐርቫይዘሮች፣ ለፈታኝ መምህራን እና ለፌደራል ፖሊስ አባላት የሽኝት፣ Read more










