በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ለተመራቂ ተማሪዎች የሥራ ዕድል ፈጠራና የቅጥር ዝግጁነት ሥልጠና እየተሰጠ ነው
አክሱም ዩኒቨርሲቲ ሚያዝያ 15/2018 ዓ.ም በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የሥራ ዕድል ፈጠራና የቅጥር ልማት ማዕከል ለዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎች ያዘጋጀው ልዩ የሥልጠና መርሃ ግብር ከዛሬ ሚያዝያ 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ መሰጠት ጀምሯል። የዚህ መርሃ ግብር ዋና ዓላማ ተማሪዎች የራሳቸውን የሥራ ዕቅድ፣ እሴቶችና ስብዕና በሚገባ Read more










