በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የ11ኛ ሃገራዊ የምርምር ኮንፈረንስ ጥናታዊ ፅሑፍ ላቀረቡ መምህራን እና ተመራማሪዎች ሰርተፊኬት በመስጠት ተጠናቋል ።

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ፣ታሕሳስ ፣17/2018 ዓ/ም በአክሱም ዩኒቨርሲቲ “በሳይንስና እና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ለማህበራዊ እድገት “(“Advance in Science,Technology and Innovation for Social Transformation “)በሚል መሪ ቃል ከታሕሳስ 16-17/2018 ዓ/ም ጀሚሮ በ11ኛው ሃገራዊ የምርምር ኮንፈረንስ ጥናታዊ ፅሑፍ ላቀረቡ ከዩኒቨርሲቲዎች እና በትግራይ ከሚገኙት የምርምር Read more

በአክሱም ዩኒቨርሲቲ 11ኛ ሃገራዊ የምርምር ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል

አክሱም ዩኒቨርሲቲ፣ ታሕሳስ 16/2018 ዓ.ም አክሱም ዩኒቨርሲቲ “በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ፈጠራ ለማህበራዊ እድገት” በሚል መሪ ቃል ከታሕሳስ 16 እስከ 17ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ 11ኛው ሃገራዊ የምርምር ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል። በኮንፈረንሱ መክፈቻ ላይ የአስተዳደር እና ልማት ምክትል ፕሬዚዳንት፣ እንዲሁም የአክሱም ዩኒቨርሲቲ Read more

E-Learning Management Unit Directorate of Aksum University Holds orientation on the usage of LMS and Exam Protocol Awareness for First-Year Students

Aksum University December 18, 2025 (PIRE ) Aksum University’s E-Learning Management Unit Directorate organized a comprehensive awareness-raising platform on examination rules and regulations for first-year regular students, emphasizing the mandatory shift to the University’s online academic management system. The event, Read more

ኣክሱም ዩኒቨርስቲ ለአቅም ማሻሻያ (remedial) ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ መርኃግብር እና የማብራርያ (Orientation) መድረክ አካሄደ ።

ኣኽሱም ዩኒቨርሲቲ : ታህሳስ 08/2018 ዓ/ም አክሱም ዩኒቨርስቲ ዛሬ 08/04/2018 ዓ/ም በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡ አዲስ ገቢ አቅም ማሻሻያ(remedial) ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ እና ማብራርያ (orientation) አካሂደዋል ። በዚህ የግንዛቤ ማስጨበጫና የማብራሪያ (Orientation ) መርሃግብር የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአካዳሚክ ዳይሬክተር ተወካይ ዶ/ር Read more

ኣኽሱም ዩኒቨርስቲ ታሕሳስ 6 እና 7 /2018 ዓ/ም የ Remedial (ሪሜድያል ) ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ ይቀበላል።

ዩኒቨርሲቲው ሰላማዊ የመማር ማስተማር እንቅስቃሴውን እየቀጠለ እና የአቅም ማሻሻያ (Remedial ) ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቆ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል፡፡ ዩኒቨርስቲው ከመላው አገሪቱ የመጡ ተማሪዎች ተቀብሎ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እያከናወነ ሆኖ፤ ተማሪዎቻችን በጥንታዊቷ፣ ታሪካዊቷ እና ውቢትዋ ኣኽሱም ከተማ እንዲሁም ኣኽሱም ዩኒቨርስቲ Read more

20ኛው የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በዓል በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ተከብሯል ።

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ፣2018 ዓ/ም 20ኛው የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በዓል “ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሄራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በኣኽሱም ዩኒቨርሲቲ ተከብሯል ። በበዓሉ መክፈቻ የኣኽሱም ዩኒቨርሲቲ የቃል ኪዳን ቤተሰብ አስተባባሪ ዶ/ር ታረቀኝ ኣብርሃ ተገኝተው ለበዓሉ ተሳታፊዎች የእንኳን በዳህና መጣችሁ እና Read more

በኣኽሱም ዩኒቨርሲቲ የስነምግባርና ፀረሙስና ቀን ተከበረ።

ኣኽሱም ዩኒቨርሲቲ፣ ሕዳር 26/2018 ዓ/ም በኣኽሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ በስነ ምግባርና መከታተያ ስራ ኣስፈፃሚ አዘጋጅነት “ትውልድን በስነምግባር ተቋምን በአሰራር በሚል ” መሪ ቃል በዓለም አቀፍ ለ22ኛ ግዜ በሀገራችን ደግም ለ21ኛ ግዜ የዩኒቨርሲቲው ኣመራሮች፣ የዩኒቨርቲው ሰራተኞችና የማእከላዊ ዞን የስነምግባር ፀረሙሱና አመራሮች Read more