በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የ11ኛ ሃገራዊ የምርምር ኮንፈረንስ ጥናታዊ ፅሑፍ ላቀረቡ መምህራን እና ተመራማሪዎች ሰርተፊኬት በመስጠት ተጠናቋል ።
አክሱም ዩኒቨርሲቲ ፣ታሕሳስ ፣17/2018 ዓ/ም በአክሱም ዩኒቨርሲቲ “በሳይንስና እና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ለማህበራዊ እድገት “(“Advance in Science,Technology and Innovation for Social Transformation “)በሚል መሪ ቃል ከታሕሳስ 16-17/2018 ዓ/ም ጀሚሮ በ11ኛው ሃገራዊ የምርምር ኮንፈረንስ ጥናታዊ ፅሑፍ ላቀረቡ ከዩኒቨርሲቲዎች እና በትግራይ ከሚገኙት የምርምር Read more










