በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች የእግር ኳስ ስፖርት ውድድር ፌስቲቫል እየተካሄደ ይገኛል
አክሱም ዩኒቨርሲቲ፦ መጋቢት 08/2018 ዓ.ም በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ”ቱሪዝም ለሰላምና ለጋራ መግባባት” (Tourism for Peace and Societal Harmony) በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የተማሪዎች የእግር ኳስ ውድድር ፌስቲቫል ከመጋቢት 07 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ይህ ስምንት ኮሌጆችን የሚያሳትፈው ስፖርታዊ Read more










