አክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮለጅና ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከፍተኛ አመራሮች የትንሳኤ በዓልን ከኮለጁ ተማሪዎችና ከታካሚዎች ጋር በጋራ በደማቅ ሁኔታ አከበሩ!
አክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮለጅና ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ፤ ሚያዝያ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ~የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮለጅና ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ከተማሪዎች ጋር የምሳ ግብዣ ተካሄደ። በመቀጠልም በሆስፒታሉ በተኝተው ታካሚዎች በመዘዋወር የእንኳን ኣደረሳችሀ መልእክት Read more










