ዩንቨርሲቲው የሀገሪቱን ልማት የሚደግፉና የህብረተሰቡን ችግሮች የሚቀርፉ ጥናትና ምርምሮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው

አክሱም ዩንቨርሲቲ የሀገሪቱን ልማት የሚደግፉና እና የህብረተሰቡን ችግሮች ሊቀርፉ የሚችሉ ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምሮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን በአክሱም ዩንቨርሲቲ የምርምር እና የድህረ ምረቃ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር  ዶ/ር ሙሉጌታ በሪሁ ገለፁ:: ዳይሬክተሩ ይህንን ያሉት ‘አክሱም ዩኒቨርሲቲ በጥናትና ምርምር ሃገራዊ እድገትን Read more

ዩንቨርሲቲው የአካባቢውን ማህበረሰብ የመረጃ ተደራሽነት ለማስፋት የሚያስችል የማህበረሰብ ሬድዮ ጣቢያ ሊያቋቁም ነው

አክሱም ዩንቨርስቲ የአካባቢውን ማህበረሰብ የመረጃ ተደራሽነት ዕድል ለማስፋት የሚያስችል የማህበረሰብ ሬድዮ ጣቢያ ለማቋቋም የቅድመ ዝግጅት ስራዎች  ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡  ዩኒቨርሲቲው ይህንን ያስታወቀው ከዩኒቨርሲቲው ሁሉም ግቢዎች ፣ ከአክሱም ፣ ሽረና ዓድዋ የተወከሉ ከ 200 በላይ የማህበረሰቡ አባላት በተሳተፉበት የማህበረሰብ ሬድዮ ጣቢያው በበላይነት Read more

ዩንቨርሲቲው የሀገሪቱን ልማት የሚደግፉና የህብረተሰቡን ችግሮች የሚቀርፉ ጥናትና ምርምሮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው

አክሱም ዩንቨርሲቲ የሀገሪቱን ልማት የሚደግፉና እና የህብረተሰቡን ችግሮች ሊቀርፉ የሚችሉ ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምሮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን በአክሱም ዩንቨርሲቲ የምርምር እና የድህረ ምረቃ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር  ዶ/ር ሙሉጌታ በሪሁ ገለፁ:: ዳይሬክተሩ ይህንን ያሉት ‘አክሱም ዩኒቨርሲቲ በጥናትና ምርምር ሃገራዊ እድገትን Read more

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ቀናት የቆየ ስልጠና ለህዝብ ግኑኝነት ባለሙያዎች ሰጠ

አክሱም ዩኒቨርሲቲ በጋዜጠኝነትና ተግባብ ት/ት ክፍል በኩል ከትግራይ ኮምዩኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት ቢሮ ጋር በመተባበር በታህሳስ 23 ቀን 2009 ዓ/ም ለሁለት ቀናት   የቆየ ስልጠና ለህዝብ ግኑኝነት ባለሙያዎች ሰጠ፡፡ አገራዊ የጋራ መግባባት ለመፍጠር ትክክለኛ መረጃ በመስጠት ቀዳሚ እንሁን በሚል መሪቃል ከተለያዩ የመንግስትና Read more

የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ የፈሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ማእከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

ግንባታዉ ነሐሴ 2005 ዓ/ም የተጀመረዉ የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ የፈሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ማእከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ ይህ የዩኒቨርሲቲዉ የቆሻሻ ማጣሪያ ከ81 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደተደረገበት የአክሱም ዩኒቨርሲቲ የኮንስትራክሽን ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ በርሀ መስፍን ገልፀዋል። ከተለያዩ ክፍሎችና ከተማሪዎች መፀዳጃና መታጠቢያ ቤቶች Read more