የተቀናጀ ስራ የአረጋዉያንን ችግር ለመቅረፍ

አረጋዉያን ያለባቸዉን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግር በመቅረፍ በዘላቂነት ለማቋቋም የተለያዩ በጎ ፍቃደኛ ድርጅቶችና ግለ ሰቦች የሚያደርጓቸዉ እንቅስቃሴዎች እንደሚደግፍ አክሱም ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ ፡፡ “በአከባቢያችን የሚገኙ አረጋዉያንን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር የሚደረግ የምምክር መድረክና የመፍትሄ አቅጣጫ “ በሚል ሰሙኑን በተዘጋጀ መድረክ እንደተገለፀዉ Read more