hirut

የተቀናጀ ስራ የአረጋዉያንን ችግር ለመቅረፍ

አረጋዉያን ያለባቸዉን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግር በመቅረፍ በዘላቂነት ለማቋቋም የተለያዩ በጎ ፍቃደኛ ድርጅቶችና ግለ ሰቦች የሚያደርጓቸዉ እንቅስቃሴዎች እንደሚደግፍ አክሱም ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ ፡፡ “በአከባቢያችን የሚገኙ አረጋዉያንን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር የሚደረግ የምምክር መድረክና የመፍትሄ አቅጣጫ “ በሚል ሰሙኑን በተዘጋጀ መድረክ እንደተገለፀዉ Read more

ዩኒቨርሲቲ ኢንዳስትሪ ትስስር

ዩኒቨርሲቲዎች የትምህርትና የስልጠና ማእከላት ጥራት ያለዉ የሰዉ ሃይል እንዲያመርቁ ቀጣሪ ኢንዱስትሪዎች ጠየቁ ፡፡ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎትና ዩኒቨርሲቲ እንዱስትሪ ትስስር ዳይሬክቶሬት ትላንት ባሰናዳዉ በአክሱም ንኡስ ቀጠና የዩኒቨርሲቲ ኢንዳስትሪ ትስስር የምክክር መድረክ እንደተገለፀዉ ዩኒቨርሲቲዎች የሚያሰለጥንዋቸዉ ተማሪዎች በስራ ዓለም ካለዉ ተጨባጭ ነባራዊ Read more