ዩኒቨርሲቲ ኣክሱም ፀገም ክፈትሕ ኣብ ዝኽእል ምርምርን ምስጋግር ቴክኖሎጅን እናሰርሐ ምዃኑ ገሊፁ

ዩኒቨርሲቲ ኣክሱም ኣብቲ ከባቢ ንዝርከብ ማሕበረሰብ ፀገማት ዝፈትሑ ስራሕቲ ምርምርን ምስጋግር ቴክኖሎጅን ትኹረት ሂቡ እናሰርሐ ምዃኑ ኣፍሊጡ። ኣብ ዝተፈላለዩ ብርክታት ዝርከቡ 95 ፕሮጀክትታት ምርምር እናተሰርሑ ምዃኖም ‘ውን ገሊፁ። ፕረዝዳንት እቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ገብረየሱስ ብርሃነ ንትካል ፕረስ ኢትዮጵያ ከምዝገለፅዎ፤ እቲ ትካል Read more

በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች የእግር ኳስ ስፖርት ውድድር ፌስቲቫል እየተካሄደ ይገኛል

​አክሱም ዩኒቨርሲቲ፦ መጋቢት 08/2018 ዓ.ም ​በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ”ቱሪዝም ለሰላምና ለጋራ መግባባት” (Tourism for Peace and Societal Harmony) በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የተማሪዎች የእግር ኳስ ውድድር ፌስቲቫል ከመጋቢት 07 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ​ይህ ስምንት ኮሌጆችን የሚያሳትፈው ስፖርታዊ Read more

በአክሱም ዩኒቨርስቲ የቃልኪዳን ቤተሰብ እና የቃልኪዳን ተማሪዎች የርክክብ መርሃ ግብር ተካሂዷል።

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 21/2018 ዓ/ም የሰላም ሚኒሰትር ከትምህርት ሚኒሰትር ጋር በመተባበር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የቃልኪዳን ቤተሰብ፣ የቃልኪዳን ተማሪዎች ከአክሱም ከተማ አስተዳደር ተወካዮች በተገኙበት የርክክብ መርሃ ግብር ተካሄዷል ። በመርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአክሱም ዩኒቨርሲቲው ፕረዚዳንት ፕሮፈሰር ገብረየሱስ Read more

በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የ11ኛ ሃገራዊ የምርምር ኮንፈረንስ ጥናታዊ ፅሑፍ ላቀረቡ መምህራን እና ተመራማሪዎች ሰርተፊኬት በመስጠት ተጠናቋል ።

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ፣ታሕሳስ ፣17/2018 ዓ/ም በአክሱም ዩኒቨርሲቲ “በሳይንስና እና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ለማህበራዊ እድገት “(“Advance in Science,Technology and Innovation for Social Transformation “)በሚል መሪ ቃል ከታሕሳስ 16-17/2018 ዓ/ም ጀሚሮ በ11ኛው ሃገራዊ የምርምር ኮንፈረንስ ጥናታዊ ፅሑፍ ላቀረቡ ከዩኒቨርሲቲዎች እና በትግራይ ከሚገኙት የምርምር Read more

በአክሱም ዩኒቨርሲቲ 11ኛ ሃገራዊ የምርምር ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል

አክሱም ዩኒቨርሲቲ፣ ታሕሳስ 16/2018 ዓ.ም አክሱም ዩኒቨርሲቲ “በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ፈጠራ ለማህበራዊ እድገት” በሚል መሪ ቃል ከታሕሳስ 16 እስከ 17ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ 11ኛው ሃገራዊ የምርምር ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል። በኮንፈረንሱ መክፈቻ ላይ የአስተዳደር እና ልማት ምክትል ፕሬዚዳንት፣ እንዲሁም የአክሱም ዩኒቨርሲቲ Read more