የመምህራንና ት/ት ቤት ኣመራሮች ልዩ የክረምት ኣቅም ግንባታ ለሰልጣኞች ማብራሪያ (orientation) ተሰጠ።
ሓምሌ 27/2017 ዓ/ም በኣኽሱም ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ የመምህራንና ት/ት ቤት ኣመራሮች ልዩ የክረምት ኣቅም ግንባታ ለሚከታተሉ ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከትግራይ ትምህርት ቢሮ ተወካዮች በተገኙበት ማብራሪያ ተሰጥቷል ። በዚህ የመክፈቻ ስነስርዓት የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንት ተወካይ እና የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕረዚዳንት ዶ/ር Read more










