የአቅም ግንባታ ስልጠና

የአክሱም ዩኒቨርሲቲ የምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት ከትግራይ ኢንፎርሜሽን እና ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ለመጡ አንድ መቶ ሰልጣኞች የአቅም ግንባታ ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ የአክሱም ዩኒቨርሲቲ የኮምፕዩተር ሳይንስ ትምህርት ክፍል ኤጀንሲዉ ያወጣዉን የስልጠና ጨረታ ከሌሎች ተመሳሳይ የትምህርት ክፍል ካላቸዉ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ተወዳድሮ Read more