የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ የፈሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ማእከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ
ግንባታዉ ነሐሴ 2005 ዓ/ም የተጀመረዉ የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ የፈሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ማእከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ ይህ የዩኒቨርሲቲዉ የቆሻሻ ማጣሪያ ከ81 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደተደረገበት የአክሱም ዩኒቨርሲቲ የኮንስትራክሽን ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ በርሀ መስፍን ገልፀዋል። ከተለያዩ ክፍሎችና ከተማሪዎች መፀዳጃና መታጠቢያ ቤቶች Read more