የኣኽሱም ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ዲን ፅሕፈት ቤት ከአስተዳደር እና ልማት ምክትል ፕረዝደንት ጋር በመተባበር የአእምሮ ጤና እና የስነ ልቦና ድጋፍ (Mental Health and Psychosocial Support) የሚል ስልጠና ለተማሪዎች ሰጠ።
ጉንበት 23/09/2017 ዓ.ም በዚህ የስልጠና መክፈቻ ዶ/ር ሃፍቶም ከበደ የተማሪዎች ዲን ተገኝተው መድረኩን ከፍተው የስልጠናው አላማ ከገለፁ በኃላ ዶ/ር ኣብሃም ነጋሽ ም የአስተዳደር እና ልማት ምክትል ፕረዝደንት “ተማሪዎች ይህ ስልጠና ከወሰዳቹ በኃላ ትምህርታቹ በሚገባ እንድትማሩ እና በትምህርታችሁ ጥሩ ውጤት እንድታመጡ Read more







