ለሁሉም የNGAT(National Graduate Admission Test) ፈተና ለመውሰድ የምትፈልጉ በሙሉ

‎1.የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ከትምህርት ሚኒስቴር ባገኘው መረጃ መሰረት ፈተናው በመስከረም ወር 2018 ዓ/ም ውስጥ የሚሰጥ ሲሆን እንዲሁም የፈተናው ምዝገባ በቅርብ ቀናት ውስጥ ስለሚጀመር ከወዲሁ ኣስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን። ‎N.B. ፈተናውን ለመውሰድና ለመመዝገብ የፋይዳ መታወቅያ መያዝ Read more

ዩኒቨርሲቲ ኣኽሱም 2 ሚልዮን ብር ዝግመት ሰብኣዊ ሓገዝ ንነበርቲ ጣብያ ያቔር ኣበርኪቱ።

ነሓሰ 7/2017 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲ ኣኽሱም ኣብ ወረዳ ቆላ ተምቤን ጣብያ ያቔር ዘጋጠመ ድርቂ ዘስዐቦ ፀገም ንነበርቲ እቲ ጣብያ 2 ሚልዮን ብር ዝግመት ሰብኣዊ ሓገዝ ኣበርኪቱ። እቲ ዩኒቨርሲቲ ሎሚ ዕለት ሓምለ 7/2017 ዓ/ም 420 ኩንታል ዕፉንን ዝተፈላለዩ ብርክት ዝበሉ ጠቐምቲ ኣፋውስን Read more

ልብ ሰባሪ ሃዘን !!

በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅና ኮምፕረሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የስራ ባልደረባችን የነበሩ መምህር እና ተመራማሪ ረ/ፕሮፌሰር መብራህቱ አባይ ስዩም ያጋጠማቸው ድንገተኛ ህልፈተ-ሂወት አስደንጋጭ እና ልብ ሰባሪ ክስተት ነው። የተሰማንን ጥልቅ ሃዘን እየገልፅን ለባልደረባችን መንግስተ ሰማይ እንዲያዋርሳቸው እየተመኘን ለቤተሰቦቻቸው ፣ ለስራ ባልደረባቻቸው Read more

የመምህራንና ት/ት ቤት ኣመራሮች ልዩ የክረምት ኣቅም ግንባታ ለሰልጣኞች ማብራሪያ (orientation) ተሰጠ።

ሓምሌ 27/2017 ዓ/ም በኣኽሱም ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ የመምህራንና ት/ት ቤት ኣመራሮች ልዩ የክረምት ኣቅም ግንባታ ለሚከታተሉ ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከትግራይ ትምህርት ቢሮ ተወካዮች በተገኙበት ማብራሪያ ተሰጥቷል ። በዚህ የመክፈቻ ስነስርዓት የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንት ተወካይ እና የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕረዚዳንት ዶ/ር Read more