የተማሪዎች ጥሪ ማስታወቂያ
ለኣኽሱም ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ/ም አዲስ ለተመደባቹ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ። በ2018 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በኣኽሱም ዩኒቨርሲቲ በ1ኛ አመት አዲስ ለተመደባቹ መደበኛ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የሪሚዲያል (Remedial) ትምህርታቹ ስትከታተሉ ቆይታችሁ ወደ ዩኒቨርሲቲ የመግብያ ውጤት ያመጣቹ ተማሪዎች መግብያ ቀናት ጥቅምት 17 Read more










