የኣክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅና ኮምኘሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

በዝግጁቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኣክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅና ኮምኘሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዋና ሃላፋ ዶ/ር ገ/ሂወት ተ/ሃይማኖት ለሬዚደንት ሃኪሞች እንዃን ደህና መጣቹ ካሉ በሃላ ኘሮግራሙ መጀመሩን ከፍተኛ ደስታ እንደፈጠረላቸውና የስፔሻሊቲ ኘሮግራም እንዲከፈት ከፍተኛ ኣስተዋፅኦ ለዳረጉ ኣካላት ምስጋና ካቀረቡ በሃላ ኣክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅና ኮምኘሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በትግራይ ክልል የሚገኙ ሰውሰት ዞኖች ማለትም ማእከላይ ፣ ሰሜን ምዕራብ እንዲሁም ምዕራብ ትግራይ ለሚገኙ ከ 3.5 ሚልዬን በላይ ማህበረሰብ የምያገለግል መሆኑ የተሻለ ክህሎት እና እውቀት ማግኘት እንደምያስችላቸዉ በመግለፅ ለሬዚደንቶቹ የተሳካ የትምህርት ቆይታ እዲኖራቸው ተመኝቷል።

Written by