አክሱም ዩኒቨርሲቲ አለም አቀፍ የኤች ኣይቪ/ኤድስ ቀን አከበረ/Aksum University Hosts 38th World AIDS Day Commemoration
አክሱም ዩኒቨርሲቲ ፣ ሕዳር 23/2018ዓ/ም አክሱም ዩኒቨርሲቲ በዓለም ደረጃ ለ38ኛ ጊዜ የሚከበረውን አለም አቀፍ የኤች ኣይቪ/ኤድስ ቀን በዩኒቨርሲቲው ዋና ግቢ ከተለያዩ የዩኒቨርሲቲው ካምፓስ ሰራተኞች፣ የጤና ባለሞያዎች እና ተማሪዎች ጋር በመሆን ቀኑን አከበረ። በዚህ ስነ ስርዓት ዝግጅት የአክሱም ከተማ ጤና ቢሮ Read more










