1.የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ከትምህርት ሚኒስቴር ባገኘው መረጃ መሰረት ፈተናው በመስከረም ወር 2018 ዓ/ም ውስጥ የሚሰጥ ሲሆን እንዲሁም የፈተናው ምዝገባ በቅርብ ቀናት ውስጥ ስለሚጀመር ከወዲሁ ኣስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን።
N.B. ፈተናውን ለመውሰድና ለመመዝገብ የፋይዳ መታወቅያ መያዝ የግዴታ ነው።
AksumUniversity
1.የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ከትምህርት ሚኒስቴር ባገኘው መረጃ መሰረት ፈተናው በመስከረም ወር 2018 ዓ/ም ውስጥ የሚሰጥ ሲሆን እንዲሁም የፈተናው ምዝገባ በቅርብ ቀናት ውስጥ ስለሚጀመር ከወዲሁ ኣስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን።
N.B. ፈተናውን ለመውሰድና ለመመዝገብ የፋይዳ መታወቅያ መያዝ የግዴታ ነው።