የአክሱም የከተማ ውበትና ፅዳት
አክሱም ዩኒቨርሲቲ ከአክሱም ከተማ ማዘጋጃ ቤትና Sustainable Sweden Association ከተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር በመሆን የከተማዋን ውበትና ፅዳት ለመጠበቅ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ድህረ ምረቃ ዳይሬክተር ዶ/ር ሙሉጌታ በሪሁ የአክሱምን ፈጣን የከተማ እድገትና የህዝብ ብዛት የሚመጥን ዘመናዊ የቆሻሻ አወጋገድ Read more